በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል የመኢአድ አባላት መታሰራቸው ተገለፀ


የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በደራሼ ወረዳ የአመራር አባሎቹ የድርጅቱን ልሣን ጋዜጣ በማሰራጨታቸው እና በመሸጣቸው ምክንያት መታሰራቸውን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በደራሼ ወረዳ የአመራር አባሎቹ የድርጅቱን ልሣን ጋዜጣ በማሰራጨታቸው እና በመሸጣቸው ምክንያት መታሰራቸውን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡

በአንድ ከፍተኛ የአመራር አባሉ ላይም ግድያ ማሰፈራሪያ ተሰንዝሮባቸዋል ሲል ይከሳል፡፡ የወረዳውን አስተዳዳሪ ለማነገር ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በደቡብ ክልል የመኢአድ አባላት መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG