በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ ክሥ አሰማ


መኢአድ
መኢአድ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በደቡብ ክልል ጎፋ ልዩ ዞን በምትገኘው ሳውላ ከተማ “ሕዝባዊ አንድነት ለነፃነት” ሲል የተቃውሞ ሰልፍ ያካሄደው የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ በአባሎቹ ላይ የሚደረገው ጫና እንዲቆም ጠይቋል።

መኢአድ በአካባቢው እየደረሰብኝ ነው ላለው ጫና የክልሉን ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።

የመኢአድ ፕሬዚደንት አቶ አበባው መሃሪ ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል።
XS
SM
MD
LG