በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዐድዋ ድል መታሰቢያ - በወረኢሉ


የዐድዋ ድል መታሰቢያ - በወረኢሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የጣሊያን ጦር የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲመክት ጥሪ ሲያስተላልፉ “ወረኢሉ ላይ ከተህ ጠብቀኝ” ነበር ያሉት፡፡ ወረኢሉ በወቅቱ ከ100 ሽህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ዘማቾችን ከነፈረሶቻቸው ተቀብላ አስተናግዳለች፤ መርቃ ሸኝታለች፡፡ ለዚህም ነው የዐድዋ ድል ሲነሳ “መሰባሰቢያውም አይረሳ" የሚል መልዕክት ያዘለ ልዩ በዓል በከተማዋ ያዘጋጁት፡፡

XS
SM
MD
LG