የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ከአራት ዓመታት በኋላ በአድዋ ከተማ ላይ በተከበረው 128 ዓመት የዓድዋ በመታሰቢያ በዓል ላይ "አንድነታችን እናድስ ከታሪካችን ጋራ እንታረቅ" ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። አባቶች ታሪክ በሠሩበት ተራርሮች ላይ ልጆቻቸው የእርስ በእርስ መገዳደል ታሪክ እንዳኖሩበት በቁጭት የተናገሩት ፕሬዚዳንቷ፣ በአሁኑ ጊዜም በአማራ ክልል የአንድ አገር ልጆች “እርስ በእስር እየተገዳደሉ ናቸው” ሲሉ ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። በኦሮሚያ ክልልም “መሞት የሌላበች ንፁሃን እየሞቱ ነው” ብለዋል። የግጭቶች መቋጫ ውይይት እና ድርድር መኾኑን አስታውሰው ከእልቂት በፊት ችግሮች አስቀድሞ መፈታት እንደሚኖርባቸው ተናግረዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ኢትዮጵያውያን አንድነታቸውን እንዲያድሱ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ጠየቁ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ