በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ድልድይ ሥር የተገኘ ቦንብ ፈንድቶ አንድ ሰው አቆሰለ


ዐድዋ ድልድይ
ዐድዋ ድልድይ

አዲስ አበባ ውስጥ ዐድዋ ድልድይ ሥር የተቀመጠ ቦምብ ፈንድቶ አንድ ሰው ማቁሰሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን አስታወቀ።

ቦምቡን ያስቀመጡት በከተማዋ እየተከናወነ ባለው ድንገት ደራሽ ፍተሻ እና የተለያዩ የህግ ማስከበር እርምጃዎች የተደናገጡ ግለሰቦች ሳይሆኑ አይቀሩም ብሎ እንደሚጠረጥር ኮሚሽን አስታውቋል።

የከተማው የፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታን አነጋግረናቸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

በአዲስ አበባ ድልድይ ሥር የተገኘ ቦንብ ፈንድቶ አንድ ሰው አቆሰለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00


XS
SM
MD
LG