አዲስ አበባ —
አስተዳደሩ ይህን የገለፀው ዛሬ በመዲናዋ በአካሄደዉ የ2012በጀት ዓመት የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባዔ ላይ ነው።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በአዲስ አበባ ከተማ በ2012 በጀት ዓመት ለሁለት መቶ ሀምሳ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር መታቀዱን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ።
አስተዳደሩ ይህን የገለፀው ዛሬ በመዲናዋ በአካሄደዉ የ2012በጀት ዓመት የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባዔ ላይ ነው።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ