በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ለ2 መቶ ሀምሳ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል

በአዲስ አበባ ከተማ በ2012 በጀት ዓመት ለሁለት መቶ ሀምሳ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር መታቀዱን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ።

አስተዳደሩ ይህን የገለፀው ዛሬ በመዲናዋ በአካሄደዉ የ2012በጀት ዓመት የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባዔ ላይ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአዲስ አበባ ለ2 መቶ ሀምሳ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG