No media source currently available
የኢትዮጵያ የብዙኃን መገናኛ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር፣ ሴቶች በዜና እና በመረጃ ምንጭነት ያላቸው ተሳትፎ፣ ከ12 በመቶ እንደማይበልጥ በጥናት መረጋገጡን አስታወቀ፡፡