በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ


አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
ስለሺ ሃጎስ /ጋዜጠኛ /፤ በፖሊስ ከባድ ድብደባ እንደተፈፀመበት የተነገረ - ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ
ስለሺ ሃጎስ /ጋዜጠኛ /፤ በፖሊስ ከባድ ድብደባ እንደተፈፀመበት የተነገረ - ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡

ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ግን በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡

ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG