በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በ"ቆሼ" ፍንዳታ ቤተሠቦቻቸውን ያጡ ሰዎች በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ


በ"ቆሼ" ፍንዳታ ቤተሠቦቻቸውን ያጡ ሰዎች በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:32:26 0:00

በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ በረጲ አካባቢ በተለምዶ “ቆሼ” የሚል ተቀጥያ ስም በተሰጠው ቦታ በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ቤተሰቦች ትላንት አደጋው የደረሰበትን አርባኛ ቀን አስበው ውለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG