No media source currently available
በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ በረጲ አካባቢ በተለምዶ “ቆሼ” የሚል ተቀጥያ ስም በተሰጠው ቦታ በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ቤተሰቦች ትላንት አደጋው የደረሰበትን አርባኛ ቀን አስበው ውለዋል፡፡