በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዞን ዘጠኝ ሴት እሥረኞች አቤቱታ ላይ ማረሚያ ቤት መልስ ሰጠ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የሴቶች ዘርፍ ጥበቃ በነሦሊያና የክስ መዝገብ በተከሰሱት ማኅሌት ፋንታሁንና ኤዶም ካሣዬ ላይ “የተፈፀመ በደል የለም” ሲል ለፍርድ ቤት መልስ ሰጥቷል፡፡

አቃቤ ሕግ ደግሞ የተከሣሾቹ ጠበቆች በማስረጃነት የተጠቀሰው ሲዲ እንዲሰጣቸው የጠቀዩትንም ፍርድ ቤቱ ውድቅ እንዲያደርገው አመልክቷል፡፡

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

በሌላ በኩል ደግሞ የዞን ዘጠኝ አባላት የተከሰሱበት ዶሴ በስሟ የተመዘገበውና በሌለችበት የተከሰሰው ሶሊያና ሺመልስ ከቪኦኤ ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG