አዲስ አበባ —
ዘንድሮ ለተከታታይ ሥድስተኛ ዓመት የሚካሄደው የበጎ ሰው ሽልማት በዘጠኝ ዘርፎች የተጠቆሙ የመጨረሻ ዕጩዎችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው
በሀገሪቱ እየታየ ያለ ለውጥ የዕጩዎች ጥቆማና ምርጫ በነፃነት እንዲካሄድ እያስቻለ መሆኑን የበጎ ሰው ሽልማት አስታውቋል፡፡
ዘንድሮ ለተከታታይ ሥድስተኛ ዓመት የሚካሄደው የበጎ ሰው ሽልማት በዘጠኝ ዘርፎች የተጠቆሙ የመጨረሻ ዕጩዎችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።