አስተያየቶችን ይዩ
Print
በሀገሪቱ እየታየ ያለ ለውጥ የዕጩዎች ጥቆማና ምርጫ በነፃነት እንዲካሄድ እያስቻለ መሆኑን የበጎ ሰው ሽልማት አስታውቋል፡፡
ዘንድሮ ለተከታታይ ሥድስተኛ ዓመት የሚካሄደው የበጎ ሰው ሽልማት በዘጠኝ ዘርፎች የተጠቆሙ የመጨረሻ ዕጩዎችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ