በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ሕገወጥ ግንባታዎች


አዲስ አበባ ሕገወጥ ግንባታዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00

በሕገወጥ መንገድ ተስፋፍቷል የሚለውን የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ልዩ ዞን አካባቢ ግ ንባታዎችን ለመከላከል እየሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። አስተዳደሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ጥናቱን መጠናቀቁንና ሕጋዊነት የላቸውም የሚላቸውን ግ ንባታዎች ለማፍረስ መወሰኑን አመልክቷል። እንቅስቃሴውን ከኦሮምያ ክልላዊ አስተዳደር ጋር አቀናጅቶ እንደሚሠራም ገልጽዋል።

XS
SM
MD
LG