በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ

የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ

​የአንጋፋው ፖለቲከኛና የዩኒቨርሲቲ መምህር ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ተፈፅሟል፡፡

ከቀብራቸው በፊት በሚሌንየም አዳራሽ የሽኝት መርሃ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ “ፕሮፌሰር በየነ አገርን በመውደድ እና ተግቶ በመስራት ለትውልድ ትምህርት የሚሆኑ ናቸው” ብለዋል፡፡

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲም በፕሮፌሰሩ ሕልፈት ማዘኑን ገልጿል፡፡

This item is part of

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG