በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የምርመራ ሥራውን እንዲያጠናቅቅ ተጨማሪ ቀን ተፈቀደለት


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ዓቃቤ ሕግ በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ላይ ፖሊስ ያቀረበው የምርመራ መዝገብ የተሟላ ባለመሆኑ ክስ መመስረት እንዳልቻለ አስታወቀ፡፡

ዓቃቤ ሕግ በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ላይ ፖሊስ ያቀረበው የምርመራ መዝገብ የተሟላ ባለመሆኑ ክስ መመስረት እንዳልቻለ አስታወቀ፡፡

ፖሊስ ቀሪ የምርመራ ሥራውን እንዲያጠናቅቅ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ሰባት ቀን ፈቅዶለታል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የምርመራ ሥራውን እንዲያጠናቅቅ ተጨማሪ ቀን ተፈቀደለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG