አዳማ —
በትግራይ እየተደረገ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ያለ እንጂ በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ አይደለም ብለዋል የአደማ ከተማ አስተዳደር።
መስተዳደሩ ዛሬ ከትግራይ ብሄር ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በትግራይ እየተደረገ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ያለ እንጂ በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ አይደለም ብለዋል የአደማ ከተማ አስተዳደር።
መስተዳደሩ ዛሬ ከትግራይ ብሄር ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።