በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ተወላጆች - በአዳማ


አዳማ
አዳማ

በትግራይ እየተደረገ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ያለ እንጂ በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ አይደለም ብለዋል የአደማ ከተማ አስተዳደር።

መስተዳደሩ ዛሬ ከትግራይ ብሄር ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትግራይ ተወላጆች - በአዳማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:23 0:00


XS
SM
MD
LG