በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቦኩ ሸነን ነዋሪዎች ቤታችን ያለ በቂ ምክንያት እየፈረሰ ነው አሉ


የአዳማ ከተማ
የአዳማ ከተማ

ያለ በቂ ምክንያትና ያለ በቂ ማስጠንቀቂያ ቤታችን እንዲፈርስ በመደረጉ በዚህ የክረምት ወቅት መጠለያ አጥተን እንድንበታተን ተደርገናል ሲሉ በአዳማ ከተማ የቦኩ ሸነን አካባቢ ነዋሪዎች እያማረሩ ነው፡፡

የቤቶቹ መፍረስ፣ የክልሉ መንግሥት በቤት እጥረት ዙሪያ የተነሳውን ችግር ለመፍታት እንደሚሠራ ካስታወቀበት ስብሰባ ጋር ተገጣጥሟል።

የአሜሪካ ድምፅ አንዳንድ የአካባቢውን ነዋሪዎች አነጋግሮ ያዘጋጀውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የቦኩ ሸነን ነዋሪዎች ቤታችን ያለ በቂ ምክንያት እየፈረሰ ነው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG