አዲስ አበባ —
1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ
አክሰስ ሪል ኢስቴት /Access Real Estate/ የሚባለው ቤት ሻጭ ድርጅት ተመዝጋቢ ደንበኞች የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ የሆነ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲሰጥ እየጠየቁ ነው።
የቤት ተመዝጋቢዎቹ ያቋቋሙት ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የሰጠውን መግለጫ እስክንድር ፍሬው ተከታትሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
አክሰስ ሪል ኢስቴት /Access Real Estate/ የሚባለው ቤት ሻጭ ድርጅት ተመዝጋቢ ደንበኞች የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ የሆነ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲሰጥ እየጠየቁ ነው።
የቤት ተመዝጋቢዎቹ ያቋቋሙት ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የሰጠውን መግለጫ እስክንድር ፍሬው ተከታትሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው