በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮሚያ 300 የሚሆኑ ባለሥልጣናት ከሥራ ተባረሩ


ኦሮሚያ 300 የሚሆኑ ባለሥልጣናት ከሥራ ተባረሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኦሮሚያ ክልል ከሚካሄደዉ ሕዝባዊ ተቃዉሞ ጋር በተያያዘ ከሃላፊነታቸዉ የተነሱ በተለያየ ደረጃ ላይ የሚገኙ ባለስልጣናት ቁጥር 300 መድረሱን ምክትል ርእስ መስተዳደሩ አስታወቁ። በክልሉ ከተካሄደዉ ሕዝባዊ ተቃዉሞ ጋር በተያያዘ ሃላፊነታቸዉን በአግባቡ አልተወጡም በተባሉ አመራሮች ላይ የሚወሰደዉ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ርእሰ መስተዳደሩ አቶ እሼቱ ደሴ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG