በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጽንስን በማቋረጥ ጉዳይ አዲሱ የቴክሳስ ህግ


ጽንስን በማቋረጥ ጉዳይ አዲሱ የቴክሳስ ህግ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የፍትህ ሚኒስቴር ጽንስ ማቋረጥን በሙሉ በሚባል ደረጃ የሚከለክለው አዲሱ የቴክሳስ ክፍለ ሀገር ህግ እንዲታገድ በፌዴራል ፍርድ ቤት አስቸኳይ አቤቱታ አስገባ። የባይደን አስተዳደር ህጉን የሴቶችን ጽንስ የማቋረጥ መብት ላይ የተሰነዘረ ህገ መንግሥቱን የጣሰ ህግ ብሎታል። በአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ሪቻርድ ግሪን እና ዲያና ሚችል የተጠናቀሩትን ዘገባዎች ቆንጂት ታየ ለዛሬ ሴቶች እና ቤተሰብ አሰናድታዋለች።

XS
SM
MD
LG