በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የላሙ ጉብኝት


ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚደንቱ ኡሁሩ ኬንያታ
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚደንቱ ኡሁሩ ኬንያታ

ኢትዮጵያ የላሙን ወደብ ለመጠቀም የሚያስችለውን የመሠረተ ልማት በመዘርጋት ድርሻዋን እየተወጣች ነው ስትል ኬንያ አመለከተች።

ሃገራቸውም በተመሳሳይ የላሙ ወደብን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኙ መሠረተ ልማቶችን እያገባደደች መሆኗን የገለጽት የኬንያ ፕሬዚደንቱ ኡሁሩ ኬንያታ ናቸው።

ለሁለት ቀን የሥራ ጉብኝት ኬንያ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኬንያው አቻቸው ጋር በመሆን የወደቡን ሥራን ጎብኝተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የላሙ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00


XS
SM
MD
LG