በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ /ሚሩ መልዕክት አስተላለፉ


ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ሰሞኑን በተስተዋለው ሁከት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል። በዚሁ መልዕክታቸው የደረሱ ጥፋቶችን ዘርዝረው እንኳን ለማየት ለመስማት የሚዘገንን ዕኩይ ተግባር በወገናችን ላይ ተፈፅሟል ብለዋል።

የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥና አጥፊዎች በህግ ፊት ቀርበው ተገቢውን ሁሉ እንዲያገኙ ያለማወላወል እንሰራለን ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያስተላለፉት መልእክት-
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያስተላለፉት መልእክት-

ጠ/ሚሩ ዶ/ር ዐብይ አህመድ አክለው ፈታኞቻችን ያልተገነዘቡት ነገር ቢኖር የተከፈለውን መስዕዋትነት ከፍለን የኢትዮጵያንና የህዝቦቿ ብልፅግና የምናረጋግጥ መሆናችንን እንገልፃለን ብለዋል።

US Embassy - Statement
US Embassy - Statement

ይህ በእንዲህ እያለ ለርስ በርስ መተማመን ምንም ዓይነት ጥያቄ ቅሬታና ተቃውሞ ቢኖር በሰለጠነና ምንም ዓይነት ጥፋት በማያደርስ መልኩ ህግን ተከትሎ ማቅረብን ባህላችን እናድርግ ሲሉ ሊቀ ጳጳሳት ዘ ካቶሊካውያንና የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል ጥሪ አሰምተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ /ሚሩ መልዕክት አስተላለፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG