መቐለ —
አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መስተዳድር በዓብ ዓላ ወረዳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ራሣችን በራሣችን ቋንቋ የምንተዳደርበት ልዩ ወረዳ ይፈቀድልን ብለው ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሣል፡፡
ቢሆንም “ላቀረብነው ጥያቄ መንግሥት መልስ አልሰጠንም” በሚል ሚያዝያ 6 በተካሄደው የአከባቢና የከተሞች ምክር ቤቶች ምርጫ እንዳልተሣተፉ ገልፀዋል፡፡
በዚህ ምክንያት ደግሞ ከአከባቢው ባለሥልጣናት ጫና ደርሶብናል ሲሉ ያቀረቡትን ቅሬታ ቀደም ሲል ተሰምቷል፡፡
ዘጋብያችን ግርማይ ገብሩ በክልሉ የዞን 2 ዋና አስተዳሪ የሆኑትን አቶ ማዓር ኢብራሂምን አነጋግሯል፡፡
ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡት፡፡
አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መስተዳድር በዓብ ዓላ ወረዳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ራሣችን በራሣችን ቋንቋ የምንተዳደርበት ልዩ ወረዳ ይፈቀድልን ብለው ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሣል፡፡
ቢሆንም “ላቀረብነው ጥያቄ መንግሥት መልስ አልሰጠንም” በሚል ሚያዝያ 6 በተካሄደው የአከባቢና የከተሞች ምክር ቤቶች ምርጫ እንዳልተሣተፉ ገልፀዋል፡፡
በዚህ ምክንያት ደግሞ ከአከባቢው ባለሥልጣናት ጫና ደርሶብናል ሲሉ ያቀረቡትን ቅሬታ ቀደም ሲል ተሰምቷል፡፡
ዘጋብያችን ግርማይ ገብሩ በክልሉ የዞን 2 ዋና አስተዳሪ የሆኑትን አቶ ማዓር ኢብራሂምን አነጋግሯል፡፡
ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡት፡፡