በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓብ ዓላ - አፋር የሚኖሩ ትግርኛ ተናጋሪዎች


ዓብ ዓላ ወረዳ - አፋር
ዓብ ዓላ ወረዳ - አፋር

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መስተዳድር በዓብ ዓላ ወረዳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ራሣችን በራሣችን ቋንቋ የምንተዳደርበት ልዩ ወረዳ ይፈቀድልን ብለው ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሣል፡፡
ዓብ ዓላ ወረዳ - አፋር
ዓብ ዓላ ወረዳ - አፋር
ቢሆንም “ላቀረብነው ጥያቄ መንግሥት መልስ አልሰጠንም” በሚል ሚያዝያ 6 በተካሄደው የአከባቢና የከተሞች ምክር ቤቶች ምርጫ እንዳልተሣተፉ ገልፀዋል፡፡

በዚህ ምክንያት ደግሞ ከአከባቢው ባለሥልጣናት ጫና ደርሶብናል ሲሉ ያቀረቡትን ቅሬታ ቀደም ሲል ተሰምቷል፡፡

ዘጋብያችን ግርማይ ገብሩ በክልሉ የዞን 2 ዋና አስተዳሪ የሆኑትን አቶ ማዓር ኢብራሂምን አነጋግሯል፡፡

ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG