በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፍ/ቤቱ ነፃም ገለልተኛም አይደለም አሉ


የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድ
የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድ

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጉዳያቸውን የሚመረምረውን ፍ/ቤት ነፃም ገለልተኛም አይደለም ሲሉ ተናገሩ፡፡

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከዚህ በኋላ ጠበቆቻቸውን እንዳሰናበቱና እንደማይከራከሩ ቢገልፁም ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዝዳንት ፍ/ቤቱ ነፃም ገለልተኛም አይደለም አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG