በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኦሮሚያ ሰላም የፓርቲዎች ኃላፊነት


ሰሞኑን የኦሮሞ አባ ገዳዎች ፣ የሲንቄ እናቶች እና ወጣቶች በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማዕከል ጉባኤ አካሄደዋል፣ ውሳኔም አስተላልፈዋል፡፡

ሰሞኑን የኦሮሞ አባ ገዳዎች፣ የሲንቄ እናቶች እና ወጣቶች በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማዕከል ጉባኤ አካሄደዋል፣ ውሳኔም አስተላልፈዋል፡፡

በኦሮሞ ስም የሚቀሳቀሱ ሁሉቱም ፓርቲዎች ማለትም ኦዴፓ እና ኦነግ ውጊያ ማቆም አለባቸው ይላል ውሳኔያቸው ።

አባ ገገዳዎች በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች አለመረጋጋት አለመኖሩና ሰላም መጥፋቱ በተደጋጋሚ እየታየ ስለሆነ ክልሉ ሥጋት ውስጥ ወድቋል ብለዋል።

በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲኖር ፓርቲዎች ልዩነታቸውን አጥበው ችግሮችን በውይይት መፍታት እንዳለባቸው ሲሉም አሳሰበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለኦሮሚያ ሰላም የፓርቲዎች ኃላፊነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG