No media source currently available
እአአ በ2016 የአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገት ከ2015 ግማሽ ያህል ሊሆን አለማቻሉ ይፋ የተደረገ ሪፖርት አመለከተ፡፡ የተዳከመው የዓለም የኢኮኖሚ ሁኔታ አነስተኛ የነዳጅ ዘይትና የሽቀጦች ዋጋ፣ ድርቅ የፀጥታ ጉዳይ እና በአንዳንድ የአፍሪካ ክፍሎች የታየው የፖለቲካ አለመረጋጋት ከምክንያቶቹ መካከል ተጠቅሷል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ