በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋሽንግተን በያዝነው ሳምንት


ዋሽንግተን በያዝነው ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

በያዝነው ሳምንት ዋሽንግተን ሁለት አበይት ጉዳዮች ላይ ትኩረት ታደርጋለች። የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ለጸረ ኮቪድ-19 መርጃ የጠየቀው የ1 ነጥብ 9 ትሪሊዮን ዶላር ዕቅድ እና የዩናይትድ ስቴትስ የእንደራሴዎች ምክር ቤት የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕን ጉዳይ የሚያይበት ናቸው።

XS
SM
MD
LG