በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎባኤው ቀዳሚ አጀንዳ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎቹ ይሆናሉ


የጎባኤው ቀዳሚ አጀንዳ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎቹ ይሆናሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

የዜጎቻቸውን የሰብዓዊ መብት በመጣስና ነፃነታቸውን በመንፈግ በተከሰሱ አገሮች ላይ፣ 47 አባላት ያሉት የሰብዓዊ መብት ጉባኤ፣ በሚቀጥሉት ሶስምት ሳምንታት ውስጥ በሚያደርገው ስብሰባ ከፍተኛ ምርመራና ግምገማ እንደሚያደርግባቸው ይጠበቃል፡፡ በስብሰባው ላይ እንደሚነሱ ከሚጠበቁት ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የቪኦኤ ዘጋቢ ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ዘገባ አላት፡፡

XS
SM
MD
LG