በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ


አዲግራት ዩኒቨርስቲ
አዲግራት ዩኒቨርስቲ

ባለፉት ስምንት ወራት ደመወዝ ስላልተከፈላቸውና አገልግሎቶችም ባለመኖራቸው ለከበደ ችግር መጋለጣቸውን የትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ገልፀዋል።

“የትግራይ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ማኅበር” ማቋቋማቸውን ምሁራኑ ገልፀው ለዓለም ማኅበረሰብ ጥሪ አሰምተዋል።

ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00


XS
SM
MD
LG