በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ በጦርነቱ የተስተጓጎለው ትምህርት ሚያዝያ 23 ይጀመራል


በትግራይ በጦርነቱ የተስተጓጎለው ትምህርት ሚያዝያ 23 ይጀመራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

በትግራይ በጦርነቱ የተስተጓጎለው ትምህርት ሚያዝያ 23 ይጀመራል

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ምክንያት፣ በትግራይ፣ ከሦስት ዓመት በላይ ተስተጓጉሎ የቆየው ትምህርት፣ ሚያዝያ 23 ቀን 2015 ዓ.ም. እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

የቢሮው ሓላፊ ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ፣ በክልሉ ከሦስት ዓመት በላይ ተዘግተው የቆዩ ትምህርት ቤቶች ተከፍተው፣ የመማር ማስተማር ሒደቱን ለማስጀመር፣ መሰናዶው እየተጠናቀቀ ስለመኾኑ ተናግረዋል፡፡

ተማሪዎችም፣ ከትምህርት ርቀው ያሳለፏቸውን ዓመታት ለማካካስ፣ በአንድ ዓመት የሁለት መንፈቅ ዓመት ትምህርት በመሸፈን ለማስተማር ታቅዷል፤ ሲሉ፣ በምን ያህል ጫና እንደሚፈጸም አመልክተዋል፡፡

የተማሪዎችንና የመምህራንን አስተያየት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG