በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ የሚገኙ የሲቪል ማኅበረሰብ አባላት ጥሪ

ፎቶ ፋይል፦ መቀሌ
ፎቶ ፋይል፦ መቀሌ

ትግራይ ክልል የሚገኙ ቁጥራቸው ከስልሳ በላይ እንደሚደርስ የተገጹ የሲቪል ማኅበረሰብ ተቋማት "የዘር ማፅዳት" ያሉት ዘመቻ "በክልሉ እየተፈጸመ ነው" ሲሉ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥሪ አሰምተዋል።

ተቋማቱ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ውይይት አካሂደዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በትግራይ የሚገኙ የሲቪል ማኅበረሰብ አባላት ጥሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG