በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳን የሲቪል መንግሥት ለማቋቋም ያላት ህልም ገና ተግባራዊ አልኾነም


ሱዳን የሲቪል መንግሥት ለማቋቋም ያላት ህልም ገና ተግባራዊ አልኾነም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

ሱዳን የሲቪል መንግሥት ለማቋቋም ያላት ህልም ገና ተግባራዊ አልኾነም

አል በሺር ከተወገዱ አራት ዓመት ቢኾነውም፣ የሲቪል መንግሥት ለማቋቋም የነበረው ዕቅድ እንደገና ተላልፏል። በሱዳን የተካሄደውን ሕዝባዊ አመጽ ተከትሎ ወታደራዊ መሪዎች ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሺርን ከሥልጣን ካስወገዱ ዛሬ አራተኛ ዓመቱ ነው። የሲቪል መንግሥት ለማቋቋም የነበረው ተስፋ ግን አሁንም አልተሟላም።

በሱዳን ያሉ የዲሞክራሲ አቀንቃኞች ሥልጣንን ከወታደሩ ለመንጠቅ በመታገል ላይ ናቸው።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG