በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር የተፈጠረው ግጭት


በባለፈው ሀሙስ ግንቦት 20/2012 ዓ.ም በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ላይ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት በደረሰው ጉዳት ማዘኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። የዚህን ክስተት መንስኤና ተመሳሳይ ግጭቶች የሚፈቱበትን ብልሃት ሁለቱም ወገኖች እንደሚያፈላልጉ የውጭ ጉድይ ሚኒስቴር ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ገለፁ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር የተፈጠረው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00


XS
SM
MD
LG