በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሊያ ኦብነግን ከሽብር መዝገብ በመፋቋ ሶማሌ ክልል አመሰገነ


ሶማሊያ ኦብነግን ከሽብር መዝገብ በመፋቋ ሶማሌ ክልል አመሰገነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

ሶማሊያ ኦብነግን ከሽብር መዝገብ በመፋቋ ሶማሌ ክልል አመሰገነ

የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ካቢኔ በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባርን ከአሸባሪዎች ዝርዝር መሰረዙን የሶማሌ ክልል መንግሥትና ኦብነግ በደስታ እንደሚቀበሉት አስታወቁ።

ኦብነግ ከፈረንጆች መስከረም 2017 ጀምሮ በሶማሊያ በአሸባሪነት ተፈርጆ ቆይቷል።

የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልም ከሶማሊያ ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፈው ተሰጥተው ነበር።

XS
SM
MD
LG