Print
የሶማሌ ክልል ባለፉት 2 ሳምንታት በደረሱ የጎርፍ አደጋዎች 10 ሰዎች ሞተው ከ51ሺህ ሰው በላይ ተጎጂ መሆኑን ክልሉ አስታወቀ። የጎርፍ አደጋው በቋሚ ወንዞች መጠን መጨመርና በደራሽ ጎርፍ የተከሰተ ነው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available