በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮምያ ክልል ቱሪዝም ለጎብኚዎች የሚሆን አዲስ ስልት ቀይሻለሁ አለ


የኦሮምያ ክልል ቱሪዝም ለጎብኚዎች የሚሆን አዲስ ስልት ቀይሻለሁ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:34 0:00

የኦሮምያ ክልል ቱሪዝም ለጎብኚዎች የሚሆን አዲስ ስልት ቀይሻለሁ አለ

የኦሮምያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ዘላቂ እና ቀጣይነት ያለው የቱሪዝም ፍልሰትን ለማረጋገጥ በሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

ኮሚሽኑ በክልሉ ያሉትን የቱሪዝም መዳረሻዎችን እየለየ፣ እያስተዋወቀ እና እንዲለሙ እያመቻቸ መሆኑን ምክትል ኮምሽነር አብይ ተሰማ ገልጸዋል።

የዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት በኮቪድ-19 እና በሀገሪቱ በተከሰተው የሰላም አለመረጋጋት ምክንያት መቀነሱንም ኮሚሽኑ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG