No media source currently available
ናይጄሪያውያን፣ ፕሬዚዳንት ባይደን፣ በፕሬዚዳንትነት ዘመናቸው የመጀመሪያው ቀን፣ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እስልምና እምነት ተከታዮች በሚበዙባቸው አገሮችና በአንዳንድ አፍሪካ አገሮች ላይ ጥለውት የነበረውን እገዳ በማንሳታቸው ተስፋቸው ማንሰራራቱን ተናግረዋል፡፡