በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ናይጄሪያ ካኖ ክ/ሃገር ውስጥ በደረሰ ፍንዳታ አራት ሰው ተገደለ ብዙዎች ቆሰሉ


በአንድ ትምህርት ቤት አጠገብ በደረሰው ፍንዳታ ሦስት ወንዶች እና አንድ ሴት መገደላቸውን እና ተማሪ ልጆችን ጨመሮ ብዛት ያላቸው ሰዎች መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።

ፍንዳታው ቀደም ብሎ እንደተጠረጠረው ቦምብ ሳይሆን ብዛት ያለው የኬሚካል ክምችት በያዘ አንድ መደብር ውስጥ በተነሳ ቃጠሎ ሳቢያ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG