በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰባ ስምንተኛው የሰማዕታት ቀን ተዘከረ


የካቲት 12 - የሰማዕታት ቀን
የካቲት 12 - የሰማዕታት ቀን

ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።

please wait

No media source currently available

0:00 0:11:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።

ዕለቱ ለሰማዕታቱ መታሰቢያ በቆመበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሃውልትና በቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል በፀሎተ-ፍትሃት ሥነ-ሥርዓት ተዘክሯል።

የዘንድሮው የሰማዕታት ቀን ታስቦ የዋለው ለሰባ ስምንተኛ ጊዜ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG