አዲስ አበባ —
ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።
ዕለቱ ለሰማዕታቱ መታሰቢያ በቆመበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሃውልትና በቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል በፀሎተ-ፍትሃት ሥነ-ሥርዓት ተዘክሯል።
የዘንድሮው የሰማዕታት ቀን ታስቦ የዋለው ለሰባ ስምንተኛ ጊዜ ነው፡፡
ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።
ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።
ዕለቱ ለሰማዕታቱ መታሰቢያ በቆመበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሃውልትና በቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል በፀሎተ-ፍትሃት ሥነ-ሥርዓት ተዘክሯል።
የዘንድሮው የሰማዕታት ቀን ታስቦ የዋለው ለሰባ ስምንተኛ ጊዜ ነው፡፡