በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቡርኪና ፋሶ ውስጥ እስላማዊ ታጣቂዎች ቢያንስ 79 ሰዎች ገደሉ


ፎቶ ፋይል፦ በሰሜናዊ ቡርኪናፋሶ እስላማዊ ታጣቂዎች ያደረሱትን ጥቃት ሸሽተው ስደተኞች በዋጋዱጉ፣ ቡርኪናፋሶ እአአ ጥር 29/2022
ፎቶ ፋይል፦ በሰሜናዊ ቡርኪናፋሶ እስላማዊ ታጣቂዎች ያደረሱትን ጥቃት ሸሽተው ስደተኞች በዋጋዱጉ፣ ቡርኪናፋሶ እአአ ጥር 29/2022

ባለፈው ቅዳሜ የተፈጸመው ጥቃት ስልጣን ላይ ያለው በጦር ሰራዊቱ የሚመራ መንግሥት ቢሆንም የጸጥታው ሁኔታ እየተባባሰ መሆኑን የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል። የጸጥታ ተንታኞች በክልሉ ከሁሉም የከፋ ሁከት ላይ ካለችው ከማሊም የባሰ ሁኔታ ላይ እንዳለች ተናግረዋል።

ታጣቂዎች ባለፈው ቅዳሜ በቡርኪና ሰሜናዊ አካባቢ በሚገኝ መንደር ግድያውን እንደፈጸሙ የሀገሪቱ መንግሥት አስታውቋል።

በወታደራዊ መንግሥት በሚተዳደሩት በቡርኪና ፋሶ እና በማሊ ሁከቱ ተባብሶ ቀጥሏል።

XS
SM
MD
LG