ከ500 በላይ ታዳጊዎችን ያሳተፈው የሕዋ ሳይንስ የክረምት ትምህርት ምን ምን ነገሮችን ይዟል?
የኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ልዩ መርሃግብር በመቅረጽ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 550 ለሚሆኑ የአንደኛ፤ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶ ስለሕዋ ሳይንስ ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ የመርሃግብሩ ተሳታፊ የሆኑ ሁለት ታዳጊዎች እና በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ውስጥ መርሃግብሮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ብሩክ ተረፈን ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ