ከ500 በላይ ታዳጊዎችን ያሳተፈው የሕዋ ሳይንስ የክረምት ትምህርት ምን ምን ነገሮችን ይዟል?
የኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ልዩ መርሃግብር በመቅረጽ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 550 ለሚሆኑ የአንደኛ፤ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶ ስለሕዋ ሳይንስ ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ የመርሃግብሩ ተሳታፊ የሆኑ ሁለት ታዳጊዎች እና በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ውስጥ መርሃግብሮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ብሩክ ተረፈን ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ብርቅዬው ዋልያ አይቤክስ የህልውና አደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ባለሥልጣኑ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ