No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ከፍተኛ ችግር ላይ የሚገኙ ዜጎቹን በዙሮች የመመለስ ሥራ መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሯ አስታውቋል።