በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሰመኮ ስለሚታሰሩ ሰዎች ማስረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ እንዳሳሰበው ገለፀ


ኢሰመኮ
ኢሰመኮ

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎችን ሁኔታ ለመከታተል የሚያስል መረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ ክፉኛ እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን/ኢሰመኮ/ ገለፀ።

ከዐዋጁ በተገናኘ የተካሄዱ እስሮችና የታሳሪዎች ሁኔታ አፋጣኝ ትኩረት የሚሻ እንደሆነም አስታወቀ።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢሰመኮ ስለሚታሰሩ ሰዎች ማስረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ እንዳሳሰበው ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00


XS
SM
MD
LG