በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ


በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ

በፖለቲካ ፓርቲዎች የመሰብሰብ መብት ላይ፣ እየተደረጉ ያሉ ገደቦች እና በአባሎቻቸው ላይ እየደረሱ ያሉ እንግልቶች፣ በዘላቂነት ሊቆሙ ይገባል፤ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ፡፡

በመሰብሰብ መብት ላይ ዕንቅፋት የሚፈጥሩ ተግባሮችን የመመርመር እና ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሓላፊነት የመንግሥት እንደኾነ ኢሰመኮ አስገንዝቧል፡፡

ዜጎች፣ የመሰብሰብ መብቶቻቸውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ የማመቻቸት፣ ለተሳታፊዎች ጥበቃ እና ከለላ የመስጠት ግዴታም የመንግሥት እንደኾነ ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG