በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር ላይ የነበሩ ጋዜጠኞች ተለቀቁ


በእስር ላይ የነበሩ ጋዜጠኞች ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:29 0:00

በአፋር ክልል አዋሽ 7 በእስር ላይ የነበሩት የአውሎ ሚዲያ እና የኢትዮፎረም ጋዜጠኞች ተለቀቁ።የኢትዮፎረም እና የአውሎ ሚዲያ 4 ጋዜጠኞች እያንዳንዳቸው በ5 ሺህ ብር ዋስትና በትናንትናው ዕለት የተፈቱ ሲሆን የአውሎ ሚዲያ ሌሎች 10 ባልደረቦች ደግሞ ከሳምንት በፊት ተፈትተው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG