በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና አሜሪካ የልማት ትብብር ሥምምነት


ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ያደሰ የ$230 ሚሊዮን ዶላር የልማት ትብብር ሥምምነት መፈራረሟን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋ። በዚህ ሥምምነት በሚገኘው ገንዘብ በኢትዮጵያ የተለያዩ የልማት ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተመልክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያና አሜሪካ የልማት ትብብር ሥምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:58 0:00


XS
SM
MD
LG