በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትምህርት ቤቶችን መልሶ የመክፈት ሂደት


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

በትምህርት ቤቶችን መልሶ በመክፈት ሂደት ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ለማቅረብ ቃል ገብቶ የነበረው የኮሮናቫይረስ መከላከያ የአፈና አፍንጫ መሸፈኛ ተሟልቶ መቅረብ ባለመቻሉ የትምህርት ቤቶች የመክፈቻ ግዜ እና የመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ እንቅፋት እንደሆነባቸው የኦሮምያ፤ የደቡብ እና የሱማሌ ክልል ትምህርት ቢሮዎች ገለፁ።

ትምህርት ሚንስቴር በበኩሉ ለግዜው በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው መልስ አለመኖሩን ጠቅሶ፣ መልስ በሚሰጥበት ወቅት እንደሚያሳውቅ ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ትምህርት ቤቶችን መልሶ የመክፈት ሂደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:13 0:00


XS
SM
MD
LG