No media source currently available
በፌዴራል መንግሥቱና በትግራይ ክልላዊ መንግሥት መካከል ያለውን ውጥረት የመፍታት ሥራ ለዕርቀ ሰላም ኮሚሽኑ የተሰጠ ኃላፊነት እንዳልሆነ፣ የኮሚሽኑ የሥራ መሪዎች አስታውቀዋል።