በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ መግለጫ


የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካና እና ሕገ መንግሥታዊ ችግሮችን ለመፍታት መንግሥት አማራጭ ሃሳቦችን እየፈራ ነው ሲሉ የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ መሪ ተናገሩ።

መንግሥት በቂ የውይይት መድሮኮችን መፍጠር እንዳለበትም አሳሰቡ። እንዲህ ያሉ መድረኮችን በመክፈት ወደ ብሄራዊ መግባባት ለመድረስ ጊዜው አልመሸም አሉ።

መንግሥት በበኩሉ ለውይይት መድረኩ ክፍት እንደሆነ አስታወቀ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:43 0:00


XS
SM
MD
LG