በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ የመፍትሄ ሃሳብ አቀረበ


ፎቶ ፋይል፦ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና
ፎቶ ፋይል፦ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና

መንግሥት ለድርድርና ብሄራዊ መግባባት እና የጋራ መፍትሄ ለማምጣት ዝግጁ መሆን እንደሚገባው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት(መድረክ)አሳሰበ። ወሳኝ በሆኑ ልዩነቶች ላይ ለመደራደርም የመፍትሄ ሃሳብ የያዘ አማራጭ ሰጥቷል። ሀሳቡን ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እንዳቀረበ አስታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መድረክ የመፍትሄ ሃሳብ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:50 0:00


XS
SM
MD
LG